ስለ ተቋሙ
ወሮታ ለፍትሕ በየመን የሚንቀሳቀሰው የአረብ ባሕረሰላጤ አል-ቃዒዳ (ኤኪውኤፒ) ተብሎ የሚታወቀውን ሽብርተኛ ድርጅት የፋይናንስ ማግኛ ዘዴዎችን ለማሰናከል የሚያስችል መረጃ ለሚሰጥ እስከ $10 ሚሊዮን ወሮታ ይከፍላል፡፡
አባስ ሃምዳን ከፍተኛ የአረብ ባሕረሰላጤ አል-ቃዒዳ አመራር እና የቡድኑ የፋይናንስ ኢምር ነው፡፡
ይህ ግለሰብ አንጋፋ የአረብ ባሕረሰላጤ አል-ቃዒዳ አባል እና የቡድኑን የፋይናስ እንቅስቃሴ ሲመራ የቆየ ነው፤ እንዲሁም በመካከለኛው ምሥራቅ የአሜሪካ ጥቅሞች ላይ የሚፈጸሙ ጥቃቶችን ሲያቅድ ቆይቷል፡፡
