ስለ ተቋሙ
ወሮታ ለፍትሕ በጥር 04 ቀን 1999 ዓ.ም. በአቴንስ፣ ግሪክ በዩናይትድ ስቴትስ ኤምባሲ ላይ በሮኬት በሚወነጨፍ ቦምብ ስለደረሰው ጥቃት መረጃ ለሚሰጥ እስከ $1 ሚሊዮን ወሮታ ይከፍላል፡፡ለዚህ ጥቃት ሀላፊነቱን የወሰደው ቡድን 17 ኖቬምበር ተብሎ የሚታወቀው የግሪክ ሽብርተኛ ቡድን ተገንጣይ የሆነ ሪቮልሽነሪ ስትራግል (አቢዮታዊ ትግል) የሚባል ድርጅት ነው፡፡
ወሮታ ለፍትሕ በጥር 04 ቀን 1999 ዓ.ም. በአቴንስ፣ ግሪክ በዩናይትድ ስቴትስ ኤምባሲ ላይ በሮኬት በሚወነጨፍ ቦምብ ስለደረሰው ጥቃት መረጃ ለሚሰጥ እስከ $1 ሚሊዮን ወሮታ ይከፍላል፡፡ለዚህ ጥቃት ሀላፊነቱን የወሰደው ቡድን 17 ኖቬምበር ተብሎ የሚታወቀው የግሪክ ሽብርተኛ ቡድን ተገንጣይ የሆነ ሪቮልሽነሪ ስትራግል (አቢዮታዊ ትግል) የሚባል ድርጅት ነው፡፡
ከተለያዩ ፕላትፎርሞች ሊመርጡ እና በተለያዩ ቋንቋዎች ሊያገኙን ይችላሉ፡፡ የእርስዎን መረጃ በውጤታማነት ለማካሄድ እንዲችሉ፣ የሚሰጡትን መረጃ በተቻለ መጠን እጥር፣ ምጥን ባለ መልኩ እንዲያቀርቡ እንጠይቅዎታለን፤ እንዲሁም ስምዎን ፣ የሚገኙበትን ቦታ፣ የሚመርጡትን ቋንቋ እና እንደ ፎቶግራፍ፣ ቪድዮ እና ሰነዶች ያሉ የእርስዎን መረጃዎች የሚደግፉ ማስረጃዎች አፕሎድ እንዲያደርጉ ልንጠይቅዎ እንችላለን፡፡ የወሮታ ለፍትሕ ወኪልም በአጭር ጊዜ ውስጥ ያገኝዎታል፤ እባክዎን በትዕግስት ይጠብቁን፤ ወሮታ ለፍተሕ እያንዳንዱን መረጃ ያነብባል፡፡
መረጃ ለማቅረብ እባክዎን ሲግናል ማመልከቻዎን ይክፈቱለ፡፡
ቁጥሩ የሚከተለው ነው፡- +1 202 702 7843
መረጃ ለማቅረብ እባክዎን የቴሌግራም አፕሊኬሽንዎን ይክፈቱ፡፡
ቁጥሩ የሚከተለው ነው፡- +1 202 702 7843
እባክዎን በቶር ላይ የተመሠረተ የመጃዎች ሪፖርት ማድረጊያ ቻናላችንን በዚህ ያግኙ፡- he5dybnt7sr6cm32xt77pazmtm65flqy6irivtflruqfc5ep7eiodiad.onion