በሂብሩ ዩኒቨርሲቲ ላይ የተፈጸመ የቦምብ ጥቃት

ምስራቅ አቅራቢያ - ሰሜን አፍሪካ እና መካከለኛው ምስራቅ

ወሮታ

እስከ 5 ሚሊዮን ዶላር

የበኩልዎን ያድርጉ

ስለ ተቋሙ

ወሮታ ለፍትሕ በሐምሌ 24 ቀን 1994 ዓ.ም. በሂብሩ ዩኒቨርሲቲ ላይ ስለደረሰው የቦምብ ጥቃት መረጃ ለሚሰጥ እስከ $5 ሚሊዮን ወሮታ ይከፍላል፡፡ በሂብሩ ዩኒቨርሲቲ ካፌቴሪያ ውስጥ ቦንብ ሲፈነዳ ጥቃት አምስት አሜሪካዊያንን ጨምሮ 85 ሰዎች ጉዳት ደርሶባቸዋል፡፡ ይህ ጥቃት የተፈጸመውም ከሽብርተኛው ቡድን ሃማስ በተሰጠ ትዕዛዝ ነበር፡፡

Skip to content