ስለ ተቋሙ
ሙቭመንት ፎር ዩኒቲ ኤንድ ጂሃድ በምዕራብ አፍሪካ (ኤምዩጄደብልዩኤ) በምዕራብ አፍሪካ የታየው በ2003 ዓ.ም. ከአል-ቃዒዳ በእስላማዊ ማግሪብ ከተገነጠለ በኋላ ነበር፡፡ በ2005 ዓ.ም. ይህ ቡድን ከአል-ሙራቢቶዉን ጋር ተዋሃደ፤ በመቀጠልም ከጃማ’አት ኑስራት አል-ኢስላም ዋል-ሙስሊሚን (ጄኤንአይኤም) ጋር ተጣመረ፡፡
የዩናይትድ ስቴትስ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር በጳጉሜን 01 ቀን 2010 ዓ.ም. ጄኤንአይኤምን በኢሚግሬሽን እና ዜግነት ሕግ (እንደተሻሻለው) መሠረት በውጭ አገር የሚገኝ ሽብርተኛ ድርጅት በማለት ሰይሞታል፡፡
