ስለ ተቋሙ
ወሮታ ለፍትሕ በካራቺ-ፓኪስታን በዩናይትድ ስቴትስ ቆንስላ ጀነራል ላይ በሰኔ 07 ቀን 1994 ዓ.ም. ስለተፈፀመው የተሽከርካሪ ቦምብ ጥቃት መረጃ ለሚሰጥ እስከ $5 ሚሊዮን ወሮታ ይከፍላል፡፡ ይህ ፍንዳታ 12 የፓኪስታን ዜጎች ሲግድል፣ በሌሎች 40 ሰዎች ላይ ደግሞ በአካላቸው ላይ ጉዳት አድርሷል፡፡
ወሮታ ለፍትሕ በካራቺ-ፓኪስታን በዩናይትድ ስቴትስ ቆንስላ ጀነራል ላይ በሰኔ 07 ቀን 1994 ዓ.ም. ስለተፈፀመው የተሽከርካሪ ቦምብ ጥቃት መረጃ ለሚሰጥ እስከ $5 ሚሊዮን ወሮታ ይከፍላል፡፡ ይህ ፍንዳታ 12 የፓኪስታን ዜጎች ሲግድል፣ በሌሎች 40 ሰዎች ላይ ደግሞ በአካላቸው ላይ ጉዳት አድርሷል፡፡
ከተለያዩ ፕላትፎርሞች ሊመርጡ እና በተለያዩ ቋንቋዎች ሊያገኙን ይችላሉ፡፡ የእርስዎን መረጃ በውጤታማነት ለማካሄድ እንዲችሉ፣ የሚሰጡትን መረጃ በተቻለ መጠን እጥር፣ ምጥን ባለ መልኩ እንዲያቀርቡ እንጠይቅዎታለን፤ እንዲሁም ስምዎን ፣ የሚገኙበትን ቦታ፣ የሚመርጡትን ቋንቋ እና እንደ ፎቶግራፍ፣ ቪድዮ እና ሰነዶች ያሉ የእርስዎን መረጃዎች የሚደግፉ ማስረጃዎች አፕሎድ እንዲያደርጉ ልንጠይቅዎ እንችላለን፡፡ የወሮታ ለፍትሕ ወኪልም በአጭር ጊዜ ውስጥ ያገኝዎታል፤ እባክዎን በትዕግስት ይጠብቁን፤ ወሮታ ለፍተሕ እያንዳንዱን መረጃ ያነብባል፡፡
መረጃ ለማቅረብ እባክዎን ሲግናል ማመልከቻዎን ይክፈቱለ፡፡
ቁጥሩ የሚከተለው ነው፡- +1 202 702 7843
መረጃ ለማቅረብ እባክዎን የቴሌግራም አፕሊኬሽንዎን ይክፈቱ፡፡
ቁጥሩ የሚከተለው ነው፡- +1 202 702 7843
እባክዎን በቶር ላይ የተመሠረተ የመጃዎች ሪፖርት ማድረጊያ ቻናላችንን በዚህ ያግኙ፡- he5dybnt7sr6cm32xt77pazmtm65flqy6irivtflruqfc5ep7eiodiad.onion